873 B
873 B
ቅዱስ ቦታ
“ቅዱስ ቦታ” ቃል በቃል እግዚአብሔር የሚቀደስበትና የሚመለክበት የተለይ ቦታ ማለት ነው። ከለላና ደኅንነት የሚገኝበትንም ቦታ ሊያመለክት ይችላል
- ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “ቅዱስ ቦታ” የሚለው ሐረግ አብዛኛውን ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው፣ “ቅድስት” እና፣ “ቅድስተ ቅዱሳን” ይገኙበት የነበረውን መገናኛ ድንኳን ወይም የቤተ መቅደሱን ሕንፃ ለማመልከት ነበር
- ቅዱሱን ቦታ እግዚአብሔር በሕዝቡ በእስራኤል ማካከል የሚኖርበት ቦታ ብሎታል
- ራሱንም፣ “ቅዱስ ቦታ” ወይም ሕዝቡ ከለላና ደኅንነት የሚያገኙበት ቦታ በማለት ጠርቷል