am_tw/bible/other/watch.md

739 B

ጠባቂ

“ጠባቂ” አንድ ነገር በጥንቃቄ የሚመለከት፣ ረጋ ብሎና ቀረብ ብሎ በማስተዋል የሚመረምር ማለት ነው። ቃሉ በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞችም አሉት።

  • “ለሕይወትህና ለትምህርት ተጠንቀቅ” ማለት ምንጊዜም ንቁ ሁን፣ ኀጢአትና ክፉ ነገርን ለማድረግ አትዘናጋ ማለት ነው። “ዝግጁ ሁን” ማለትም ይሆናል።
  • “በጥንቃቄ መጠበቅ” ወይም፣ “በቅርብ ሆኖ መከታተል” ከተባለ አንድ ሰው ወይም አንድን ነገር፣ ከለላ መሆን ክፉ እንዳያገኘው መከላከል ማለት ነው።