am_tw/bible/other/uncircumcised.md

940 B

ያልተገረዘ፣ አለመገረዝ

“ያልተገረዘ” እና “አለመገረዝ” አካላዊ ግርዘት ያላደረገ ወንድን ያመለክታል። ይህ ቃል በምሳሌያዊ አንጋገርም ጥቅም ላይ ይውላል።

  • ግብፅም ግርዘት እንድትረጽም የተነገራት ሕዝብ ናት። ስለዚህ ግብፅ “ባልተገረዙ” ወገኖች እንደ ተሸነፈች እግዚአብሔር ሲናገር ግብፃውያን ያልተገረዙ በማለት የናቋቸው ወገኖችን ማመልከቱ ነው።
  • መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ያልተገረዘ ልብ” ስላላቸው ወይም፣ “የልብ ግርዛት” ስላላደረጉ ሕዝብ ይናገራል። ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር የእግዚአብሔር ሕዝብ እንዳይደሉና ግትር ሆነው በእርሱ ላይ እያመጹ መሆናቸውን ያመለክታል።