am_tw/bible/other/trouble.md

939 B

ችግር፣ መከራ፣ ሁከት

“ችግር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጣም አዳጋችና አስጨናቂ የሕይወት ልምምድን ነው። “ሁከት” ከአንዳች ንገር የተነሣ መረበሽ ወይም መጨነቅ ማለት ነው።

  • ችግር ሲባል ሰውን የሚጎዳ ማንኛውም አካላዊ፣ ስሜታዊ ወይም መንፈሳዊ ሁከት ሊሆን ይችላል።
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው የተለያዩ ችግሮች በእምነታቸው እንዲያድጉና እንዲጠነክሩ ለመርዳት እግዚአብሔር የሚጠቀምባቸው የመከራና የፈተና ጊዜዎች ናቸው።
  • ዐመፀኛ በሆኑትና እግዚአብሔርን ችላ በሚሉ ሕዝቦች ላይ የሚመጣውን ፍርድ ለማመልከት ብሉይ ኪዳን፣ “መከራ” በሚለው ቃል ይጠቀማል።