am_tw/bible/other/tribe.md

595 B

ነገድ

ነገድ ብዙውን ጊዜ ከአንድ ቀዳሚ አባት የተገኙ ሰዎች ስብስብ ማለት ነው።

  • ከአንድ ነገድ የወጡ ሰዎች ብዙውን ጊዜ ተመሳሳይ ቋንቋና ባሕል ይኖራቸዋል።
  • ከብሉይ ኪዳን እንደምንመለከተው የእስራኤል ሕዝብ በአሥራ ሁለት ነገዶች የተከፈሉ ነበር። እያንዳንዱ ነገድ የተገኘው ከያዕቆብ ልጅ ወይም የልጅ ልጅ ነበር።
  • ነገድ ከሕዝብ ያንሳል፣ ከጎሳ ግን ከፍ ይላል።