10 lines
1008 B
Markdown
10 lines
1008 B
Markdown
# ልሳን
|
|
|
|
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ልሳን” በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞች አሉት።
|
|
|
|
* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በጣም የተለመደው የዚህ ቃል ምሳሌያዊ ትርጕም፣ “ቋንቋ” ወይም፣ “ንግግር” የተሰኘው ነው።
|
|
* “ልሳን” የተለመደውን ሰዎች በዚህ ምድር የሚጠቀመቡበትን ቋንቋ ሊያመለክት ይችላል።
|
|
* ይህ ቃል መንፈስ ቅዱስ የሚሰጠው ልዕለ ተፈጥሮአዊ ቋንቋ ሊያመለክትም ይችላል።
|
|
* “የእሳት ልሳን” የተሰኘው አገላለጽ የእሳት፣ “ነበልባል” ማለት ነው።
|
|
* “ልሳኔ (አንደበቴ) ሐሤት አደረገ” ወይም፣ “ሐሰተኛ ልሳን፣ ምላስ” የተሰኙትን የመሳሰሉ ሌሎች ምሳሌያዊ አገላለሦች የሰውን ሁለንተና ወይም የሰውን ድምፅ ወይም ንግግር ያመለክታሉ።
|