am_tw/bible/other/teacher.md

516 B

አስተማሪ

አስተማሪ ለሌሎች ሰዎች አዲስ መረጃ የሚሰጥ ሰው ነው። አስተማሪዎች ሰዎች ዕውቀትና ሙያ እንዲያገኙ ይረዳሉ

  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “መምህር” ስለ እግዚአብሔር የሚያስተምርን ሰው በሚያመለክት የተለየ መልኩ ጥቅም ላይ ውሏል
  • ከመምህር ዕውቀት የሚገበዩ ሰዎች “ተማሪዎች” ወይም፣ “ደቀመዛሙርት” ይባላሉ