am_tw/bible/other/taxcollector.md

971 B

ቀረጥ

“ቀረጥ” ሰዎች እነርሱ ላይ ሥልጣን ላይ ላለው መንግሥት የሚከፍሉት ገንዘብ ወይም ዕቃ ነው

  • የሚከፈለው የቀረጥ ገንዘብ መጠን የሚወሰነው የዕቃው ዋጋ ወይም የሰውየውን ሀብት መሠረት በማድረግ ነበር
  • ቀረጥ ካልተከፈለ ያንን ገንዘብ ለማግኘት መንግሥት ሰዎች ወይም ሥራቸው ላይ ርምጃ ይወስዳል
  • “ቀረጥ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የሚውለው፣ “ቀረጥ መሰብሰብ” ወይም፣ “ቀረጥ መክፈል” በሚል ሐረግ ውስጥ ነው። “ለመንግሥት ገንዘብ መክፍል” ወይም፣ “የሚጠየቀውን መክፈል” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል
  • “ቀረጥ ሰብሳቢ” ሰዎች መክፈል ያለባቸውን ገንዘብ በመሰብሰብ ለመንግሥት የሚሠራ ሰው ነው