ሥርዓት
ሥርዓት ሰዎች የሚኖሩበት መመሪያ የሚሆን በውል ጽሑፍ ላይ የሰፈረ ሕግ ነው
- “ሥርዓት” የሚለው ቃል፣ “ደንብ” ወይም፣ “ትእዛዝ” ወይም፣ “ሕግ” ወይም፣ “ዐዋጅ” ከተሰኙት ጋር የሚመሳሰል ትርጉም አለው። እነዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሰጠውን መመሪያና ግዴታዎች ይጨምራሉ
- ንጉሥ ዳዊት በያህዌ ሥርዓት ደስ እንደሚሰኝ ተናግሯል
- “ሥርዓት” የሚለው ቃል፣ “የተለይ ትእዛዝ” ወይም፣ “ልዩ ትእዛዝ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል