am_tw/bible/other/statute.md

717 B

ሥርዓት

ሥርዓት ሰዎች የሚኖሩበት መመሪያ የሚሆን በውል ጽሑፍ ላይ የሰፈረ ሕግ ነው

  • “ሥርዓት” የሚለው ቃል፣ “ደንብ” ወይም፣ “ትእዛዝ” ወይም፣ “ሕግ” ወይም፣ “ዐዋጅ” ከተሰኙት ጋር የሚመሳሰል ትርጉም አለው። እነዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሰጠውን መመሪያና ግዴታዎች ይጨምራሉ
  • ንጉሥ ዳዊት በያህዌ ሥርዓት ደስ እንደሚሰኝ ተናግሯል
  • “ሥርዓት” የሚለው ቃል፣ “የተለይ ትእዛዝ” ወይም፣ “ልዩ ትእዛዝ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል