am_tw/bible/other/slaughter.md

622 B

ማረድ፣ ታረደ

“ማረድ” ሰውን ወይም እንስሳን መግደል ማለት ነው። ብዙ ጊዜ ግን በኅይል ወይም በአሰቃቂ ሁኔታ መግደልን ነው የሚያመለክተው

  • “የታረዱ” የሚለው ቃል፣ “የታረዱ ሰዎችን” ማለት የተገደሉ ሰዎችን ያመለክታል
  • እንስሳትን ወይም ብዙ ሰዎችን የሚመለከት ከሆን ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውለው፣ “ጭፍጨፋ” የተሰኘውን ቃል ነው
  • “መግደል” በሚለው ቃል መጠቀምም ይቻላል