898 B
898 B
የኅጢአት መሥዋዕት
የኅጢአት መሥዋዕት ለተፈጸመው ኅጢአት ይቅርታ ለማግኘት ይቀርብ የነበረ መሥዋዕት ነበር
- ዕብራውያን 9፥22 ኅጢአት እንዲነጻ ከተፈለገ ለተፈጸመው ኅጢአት ዋጋ የሚሆን ደም መፍሰስ እንዳለበት ይናገራል
- በብሉይ ኪዳን ዘመን የኅጢአት መሥዋዕት የሚሆኑ እንስሳት ይቀርቡ ነበር፤ ይሁን እንጂ፣ እነዚህ መሥዋዕቶች ለዘለቄታው የኅጢአት ይቅርታን ማስገኘት ስለማይችሉ በየጊዜው መቅረብ ነበረባቸው
- አዲስ ኪዳን እንደሚያስታውቀው ኢየሱስ የኅጢአት ፍጹም መሥዋዕት ሆነ። የእርሱ መስቀል ላይ ሞት ለአንዴና ለሁልጊዜ የኅጢአት ዋጋ ከፈለ።