919 B
919 B
ማገለገል፣ አገልግሎት
አንድን ሰው ማገለገል ለእርሱ የሚጠቅመውን ማድረግ ማለት ነው። አንድ ሰው ሌላውን የሚያገለግለው፣ ተገድዶ ወይም ማገልገል ስለፈለገ ብቻ ሊሆን ይችላል
- “ማገልገል” - ለሌላው ሰው፣ “መታዘዝ” ወይም፣ ለእርሱ፣ “መሥራት” ማለት ነው
- እግዚአብሔርን “ማገለገል” – “እግዚአብሔርን መምለክና ለእርሱ መታዘዝ” ወይም “እርሱ የሰጠውን ሥራ መፈጸም” ማለት ነው
- “ማዕድ ማገልገል” ማዕድ ዙሪያ ለተቀመጡ ሰዎች ምግብ ማቅረብ ማለት ነው
- ስለ እግዚአብሔር ለሌሎች የሚያስተምሩ ሰዎች ለእግዚአብሔርና ለሚያስተምሯቸው ሰዎች አገለጋዮች ናቸው