887 B
887 B
ዋጋ፣ ሽልማት
ይህ ቃል የሚያመለክተው መልካምም ሆነ ክፉ አንድ ሰው ላደረገው የሚቀበለውን ነገር ነው። “ዋጋ መስጠት” የሚያመለክተው የሚገባውን ነገር ለሰው መስጠትን ነው።
- ሽልማት አንድ ሰው መልካም በማድረግ ወይም ለእግዚአብሔር በምታዘዙ የሚቀበለውን መልካም ወይም አዎንታዊ ነገር ሊሆን ይችላል።
- አንዳንዴ “ዋጋ” የሚለው ቃል ከመጥፎ ፀባይ የተነሣ የሚመጣውን አሉታዊ ውጤት ያመለክታል፤ ለምሳሌ፣ “ለክፉ ሥራው የሚገባውን ዋጋ” እንደሚለው በዚህ ዐውድ፣ “ዋጋ” የሚያመለክተው ቅጣትን ወይም ለክፉ ሥራ የሚገባውን አሉታዊ ውጤት ነው።