am_tw/bible/other/ordain.md

946 B

መሾም (ዕውቅና መስጠት)

መሾም ሲባል ወግ ባለው ሁኔታ ለተለየ ተግባር ወይም ድርሻ አንድን ሰው መለየት ማለት ነው። በዐዋጅ ደረጃ ሕግን ወይም ደንብን ማሳወቅ ማለትም ይሆናል።

  • “መሾም” የሚለው ቃል ካህን፣ አገልጋይ ወይም የሃይማኖት መምህር እንዲሆን ወግ ባለው መልኩ አንድን ሰው መርጦ ለዚሁ ተግባር መለየት ማለት ነው።
  • ካህናት እንዲሆኑ እግዚአብሔር አሮንና ልጆቹን ሾሟቸው ነበር።
  • ሃይማኖታዊ በዓልን ወይም ኪዳን መመሥርት ማለትም ይሆናል።
  • “መሾም” እንደ አውዱ ሁኔታ፣ “መለየት” ወይም፣ “ማዘዝ” ወይም፣ “ደንብ ማውጣት” ወይም፣ “መመሥረት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።