am_tw/bible/other/offspring.md

358 B

የማኅፀን ፍሬ

የማኅፀን ፍሬ በሥጋና በደም ከሰዎች ወይም ከእንስሳት ለሚወዱ ሁሉ የሚሰጥ አጠቃላይ ቃል ነው።

  • በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ “የማኅፀን ፍሬ” የሚለው ሐረግ፣ “ልጅ” ወይም፣ “ዘር” የተሰኘ ትርጕም አለው።