959 B
959 B
ማፌዝ፣ መቀለድ፣ መዘበት።
“ማፌዝ” “መቀለድና” እና፣ “መዘበት” የተባሉት ቃሎች ሁሉ የሚያመለክቱት በሚጎዳ መልኩ ሌሎችን መሳቂያ መሳለቂያ ማድረግን ነው።
- ማፌዝ እነርሱን ለማሳፈር ወይም ንቀንትን ለማሳየት ሲባል የሰዎችን ቃልና እንቅስቃሴ አስመስሎ መነርና መንቀሳቀስንም ይጨምራል።
- ቀይ ልብስ ሲያለብሱትና እንደ ንጉሥ እያከበሩት እንደ ሆነ ሲያስመስሉ የሮም ወታደሮች ኢየሱስ ላይ እየቀለዱ ነበር።
- ከራሱ መላጣነት የተነሣ የተወሰኑ ወጣቶች ኤልሳዕ ላይ ቀልደውና አፊዘው ነበር።
- “መዘበት” የሚታመን ወይም ጠቃሚ ተደርጎ በማይገመት ሐሳብ ላይ መቀለድና ማፌዝን ያመለክታል።