am_tw/bible/other/mediator.md

632 B

መካከለኛ

መካከለኛ የሚባለው ሁለት ወገኖች አለመግባባትን አስወግደው ዕርቅ እንዲያደርጉ የሚረዳ ሰው ነው።

  • የእግዚአብሔር ቁጣ የኀጢአት ውጤት ነው፤ የኀጢአትም ቅጣት ሞት ነው። ከኀጢአት የተነሣ በእግዚአብሔርና በሕዝቡ መካከል የነበረው ቅርርብ ተቋረጠ። ኢየሱስ በእግዚአብሔር አብና በሕዝቡ መካከል ያለ መካከለኛ ነው፤ ለኀጢአታቸው ቤዛ በመሞት ተቋርጦ የነበረውን ቅርርብ አደሰ።