am_tw/bible/other/locust.md

887 B

አንበጣ

“አንበጣ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንዳንዴ እጅግ በብዛት የሚመጡ፣ ያገኙትን ሁሉ የሚበሉ በጣም አጥፊ ትልቅ በራሪ ፌንጣዎች ናቸው።

  • አንበጦችና ሌሎች ፌንጣዎች ትል፣ ቀጥ ያል ክንፎችና በረጅሙ መወርወር የሚያስችሏቸው ወደ ኋላ የታጠፉ እግሮች ያሏቸው ፍጥረቶች ናቸው።
  • መላው ብሉይ ኪዳን አንበጦችን የሚያቀርበው ሰብልንና እንስሳትን ለማጥፋት በብዛት እንደሚመጣ ወራሪ ነው።
  • እግዚአብሔር ግብፅ ላይ ካመጣቸው አሥር መቅሠፍቶች አንዱ አንበጦች ነበር።
  • መጥምቁ ዮሐንስ አንበጦችን ይመገብ እንደ ነበር አዲስ ኪዳን ያመለክታል።