am_tw/bible/other/livestock.md

671 B

የቤት እንስሶች

“የቤት እንስሶች” የሚባሉት ምግብና ሌሎችም ጠቃሚ ነገሮች ለማግኘት ሰፈር ውስጥ የሚያድጉ እንስሳት ናቸው።

  • የቤት እንስሳት በጎችን፣ ላምና በሬዎችን፣ ፍየሎችን፣ ፈረሶችንና አይሆችንም ያካትታሉ።
  • መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የአንድ ሰው ሀብት የሚለካው ባሉት የቤት እንስሳት መጠን ነበር።
  • የቤት እንስሳት እንደ ሥጋ፣ ሱፍ፣ ወተት፣ እርጎ፣ አይብና ልብስ የመሳሰሉ ነገሮችን ይሰጣሉ።