am_tw/bible/other/lawful.md

676 B

ሕጋዊ

ሕጋዊ የሆነ ነገር አሳሪ ከሆነው ደንብ ወይም ሕግ መሠረት የተደረገ ወይም ከእርሱ ጋር የሚስማማ ማለት ነው።

  • መጽሐፍ ውስጥ አንድ ነገር፣ “ሕጋዊ” ነው ከተባለ በእግዚአብሔር ገብረ ገባዊ ሕግ ወይም በሙሴ ሕግና ሌሎች የአይሁድ ሕጎች ተፈቅዷል ማለት ነው።
  • “ሕጋዊ” የሚለውን ለመረርጎም ሌሎች አማራጮች፣ “የተፈቀደ” ወይም፣ “እንደ የእግዚአብሔር ሕግ” ወይም፣ “ከሕጋችን ጋር የሚስማማ” ሊባል ይችላል።