ሕጋዊ
ሕጋዊ የሆነ ነገር አሳሪ ከሆነው ደንብ ወይም ሕግ መሠረት የተደረገ ወይም ከእርሱ ጋር የሚስማማ ማለት ነው።
- መጽሐፍ ውስጥ አንድ ነገር፣ “ሕጋዊ” ነው ከተባለ በእግዚአብሔር ገብረ ገባዊ ሕግ ወይም በሙሴ ሕግና ሌሎች የአይሁድ ሕጎች ተፈቅዷል ማለት ነው።
- “ሕጋዊ” የሚለውን ለመረርጎም ሌሎች አማራጮች፣ “የተፈቀደ” ወይም፣ “እንደ የእግዚአብሔር ሕግ” ወይም፣ “ከሕጋችን ጋር የሚስማማ” ሊባል ይችላል።