am_tw/bible/other/law.md

793 B

ሕግ፣ ሥርዐት (መርሕ)

ሕግ ሆን ተብሎ በጽሑፍ የሰፈረና ሥልጣን ባለው አምላክ የሚያስፈጽመው መደበኛ መመሪያ ነው። ሥርዐት (መርሕ) ውሳኔዎችን ለማድረግ መመሪያ ወይም መመዘኛ ነው።

  • የአንድ ሰው ምግባር የሚመራ ደንብ ወይም እምነት ለማመልከት “ሕግ” እና፣ “መርሕ” የተሰኙት ቃሎች ጥቅም ላይ መዋል ይችላሉ።
  • ይህ የሕግ፣ “ትርጕም” ከሙሴ ሕግ የተለየ ነው።
  • አጠቃላዩን ሕግ ለማመልከት ታስቦ ከሆነ፣ “ሕግ” የሚለው ቃል፣ “መርሕ” ወይም፣ “መደበኛ መመሪያ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።