am_tw/bible/other/kiss.md

494 B

መሳም

አንድ ሰው ከንፈሮቹን አጥብቆ ሌላው ሰው ጉንጮች ወይም ከንፈሮች ላይ በማድረግ ፍቅሩን የሚገልጥበት ሁኔታ ነው፥

  • የአንዳንድ ባሕል ሰዎች ሰላምታ ሲሰጣጡ ወይም ሲሰነባበቱ እርስ በርስ ጉንጮቻቸውን ይሳሳማሉ።
  • መሳሳም ባልና ሚስትን በመሳሰሉ ሁለት ሰዎች መካከል ያለው ጥልቅ ፍቅር መገለጫ ነው።