am_tw/bible/other/justify.md

828 B

መጽደቅ፣ ጽድቅ

“መጽደቅ” እና፣ “ጽድቅ” የተሰኙት ቃሎች በደለኛውን ሰው ምንም በደል እንዳልፈጸመ አድርጎ መቀበል ማለት ነው። ሰዎችን ማጽደቅ የሚችል እግዚአብሔር ብቻ ነው።

  • እግዚአብሔር ሰዎችን ሲያጸድቅ ኀጢአታቸውን ይቅር ይላል፤ ምንም ኀጢአት እንዳልሠሩ ያደርጋቸዋል። ንስሐ የሚያደርጉትንና እርሱ እንደሚያድናቸው በኢየሱስ የሚተማመኑትን ኀጢአትኞች እግዚአብሔር ያጽድቃቸዋል።
  • “መጽደቅ” እግዚአብሔር የሰውን ኀጢአት ይቅር ማለቱንና ያ ሰው በእርሱ ፊት ንጹሕ መሆኑን መናገሩን ያመለክታል።