am_tw/bible/other/integrity.md

636 B

ታማኝነት

ይህ ቃል የሚያመለክተው ቅንነትን ሲሆን፣ ሰው ባያይ እንኳ በጠንካራ ግብረ ገባዊ መርሕና ፀባይ በመነሣሣት ታማኝ ሆኖ መገኘትን ነው።

  • ዮሴፍንና ዳንኤልን የመሳሰሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ገጸ ባሕርያት ክፉ ነገርን ባለማድርግና ይልቁንም ለእግዚአብሔር መታዘዝን በመምረጥ ታማኝነትን አሳይተዋል።
  • ታማኝ ሆኖ መደኽየት፣ ብልሹ ሆኖ ሀብታም ከምሆን እንደሚሻል መጽሐፈ መሳሌ ያመለክታል።