am_tw/bible/other/horsemen.md

586 B

ፈረሰኛ

መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን “ፈረሰኛ” የሚባለው ብዙውን ጊዜ ፈረስ ላይ ሆኖ ወደ ጦርነት የሚሄድ ሰው ነበር።

  • ፈረሶች ሰረገለና ጋሪ ለመሳብ ይረዳሉ።
  • ይሁን እንጂ እስራኤላውያን ብዛት ያላቸው ፍረሰኞች አልነበሯቸውም።
  • ድል ለማድረግ በያህዌ ከሙታን ይልቅ፣ በጦርነት ጊዜ በፈረሰኞች ብዛት መተማመን የአረማውያን ባሕል እንደ ሆነ ያምኑ ነበር።