am_tw/bible/other/hail.md

799 B

ድንጋይ

ይህ ቃል የሚያመለክተው ከሰማይ የሚወርድ ጠጣር ነገርን ነው።

  • ጢስ ወይም ጠጠር መልክ ከሰማይ የሚወርድ ድንጋይ “የበረዶ ድንጋይ” ይባላል። እነዚህ የበረዶ ድንጋዮች ብዙውን ጊዜ ትንንሾች ቢሆኑም (ጥቂት ሳንቲ ሜትር ስፋት ያላቸው) እስከ 20 ሳንቲ ሜትር ስፋት ያላቸውና ከአንድ ኪሎ በላይ የሚመዝኑ ትልልቅ የበረዶ ድንጋዮችም አሉ።
  • አዲስ ኪዳን ውስጥ የምናገኘው የዮሐንስ ራእይ ሰዎች ላይ ስለሚወርድ ፍርድ ይናገራል፤ ይህ ፍርድ 50 ኪሎ ግራም የሚመዝን የበረዶ ድንጋይንም ይጨምራል።