am_tw/bible/other/fire.md

9 lines
687 B
Markdown

# እሳት
እሳት አንድ ነገር ሲቃጠል የሚገኝ ሙቀት፣ ብርሃንና ነበልባል ነው።
* እንጨት ሲቃጠል ከሰልና ዐመድ ይሆናል።
* ቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ እሳት የሚታየውና የሚዳሰሰው ነገር ብቻ ሳይሆን ኃይልንም ይወክላል።
* የማያምኑ ሰዎች የመጨረሻ ፍርድ በገሃነም እሳት ውስጥ መጣል ነው።
* እሳት ወርቅን ያጠራል፣ ቅዱሳት መጻሕፍት ይህን እውነት መከራና ፈተና የሰውን ሕይወት የማጥራት ችሎታ እንዳላቸው ለማመልከት ይጠቀሙበታል።