ማበረታታት
መበረታታት የሚለው የሚያመለክተው በቃልም ሆነ በተግባር ሌሎች እንዲጽናኑ፣ ተስፋ እንዲኖራቸው፣ ድፍረትና ጽናት እንዲኖራቸው ማድረግን ነው።
- ተመሳሳዩ ቃል፣ “መምከር” የሚለው ሲሆን የተስሳተውን ነገር በመተው መልካምና ትክክል የሆነውን ነገር እንዲያደርጉ ሰዎችን ማደፋፈር የሚል ትርጕም አለው።
- ሐዋርያው ጳውሎስና ሌሎች የአዲስ ኪዳን ሐዋርያት እርስ በርስ እንዲበረታቱና አንዳቸው ሌላውን በፍቅር እንዲያገለግሉ ክርስቲያኖችን አስተምረዋል።