am_tw/bible/other/encourage.md

759 B

ማበረታታት

መበረታታት የሚለው የሚያመለክተው በቃልም ሆነ በተግባር ሌሎች እንዲጽናኑ፣ ተስፋ እንዲኖራቸው፣ ድፍረትና ጽናት እንዲኖራቸው ማድረግን ነው።

  • ተመሳሳዩ ቃል፣ “መምከር” የሚለው ሲሆን የተስሳተውን ነገር በመተው መልካምና ትክክል የሆነውን ነገር እንዲያደርጉ ሰዎችን ማደፋፈር የሚል ትርጕም አለው።
  • ሐዋርያው ጳውሎስና ሌሎች የአዲስ ኪዳን ሐዋርያት እርስ በርስ እንዲበረታቱና አንዳቸው ሌላውን በፍቅር እንዲያገለግሉ ክርስቲያኖችን አስተምረዋል።