870 B
870 B
መስከር፣ ሰካራም
መስከር የአልኮል መጠጥ አብዝቶ በመጠጣት አእምሮን መሳት ወይም ከተለመደው የተለየ ፀባይ ማሳየት ማለት ነው።
- ሰካራም የሚባለው ብዙ ጊዜ የሚሰክር ሰው ነው። እንዲህ ያለው ሰው፣ “እልኮሊክ” ተብሎም ይጠራል።
- አማኞች መንፈስ ቅዱስ እንዲገዛቸው እንጂ፣ መስከር እንደሌለባቸው መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል።
- መጽሐፍ ቅዱስ መስከር ሞኝነት መሆኑንና ወደ ሌሎች ኃጢአቶችም እንደሚመራ ይናገራል።
- መስከር የሚለውን ለመተርጎም ሌሎች መንገዶች፣ “መጠት ማብዛት” ወይም፣ “ከልክ በላይ መጠጣት” የተሰኙት ሊሆኑ ይችላሉ።