am_tw/bible/other/dishonor.md

719 B

መዋረድ፣ ውርደት

“ማረድ” አንድ ሰው እንዲያፍር ወይም እንዲሸማቀቅ ማድረግ ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ ይህ የሚደረገው ሰዎች ፊት ነው።

  • አንድ ሰው እንዲያፍር ማድረግ፣ “ውርደት” ይባላል።
  • እግዚአብሔር አንድን ሰው ካዋረደ፣ ትዕቢተኛ ውድቀት እንዲደርስበት ያደርጋል፤ ያንን የሚያደርገው ትዕቢቱን እንዲጥል ሰውየውን ለመርዳት ነው።
  • “ማዋረድ” የሚለው፣ “ማሳፈር” ወይም፣ “ማሳቀቅ” ወይም፣ “ማስደንገጥ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።