am_tw/bible/other/devour.md

958 B

መብላት፣ መዋጥ፣ ጨርሶ ማቃጠል

ይህ ቃል የሚያመለክተው በአደገኛ ሁኔታ መብላትን ወይም ጨርሶ ማቃጠልን ነው።

  • ጳውሎስ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ በዚህ ቃል በመጠቀም እርስ በርስ መጠፋፋት እንደሌለባቸው ማለትም በቃልም ሆነ በተግባር አንዳቸው ሌላውን ማጥቃት ወይም ማጥፋት እንደሌለባቸው አማኞችን አሰጠንቅቆ ነበር (ገላትያ 5፡15)።
  • መዋጥ የሚለው ቃል ምሳሌያዊ በሆን መልኩ ጥቅም ላይ ከዋለ አገሮች እርስ በርስ እንደሚጠፋፉት ወይም እሳት ቤቶችንና ሰዎች እንደሚያቃጥለው፣ “ጨርሶ ማጥፋት” ማለት ነው።
  • ይህ ቃል፣ “ሙሉ በሙሉ ማጥፋት” ወይም፣ “ጨርሶ መደምሰስ” ተብሎ መተርጎም ይችላል።