am_tw/bible/other/contempt.md

991 B

ንቀት፣ የተናቀ

“ንቀት” አንድ ሰው ለሌላው ሰው ወይም ለሌላው ነገር ክብር መንፈጉን የሚያሳይበት መንገድ ነው። ክብር የተነፈገው፣ “የተናቀ” ይባላል።

  • አንድ ሰው በግልጽ እግዚአብሔርን አለማክበሩን የሚያሳይበት መንገድ ንቀት ሲሆን፣ “ማቃለል” ወይም፣ “ማዋረድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
  • “መናቅ” የአንድን ሰው ዋጋ ማሳነስ ወይም፣ ከራስ ይልቅ ሌላው ሰው ለምንም ነገር ተገቢ እንዳልሆነ መቍጠር ማለት ነው።
  • ንጉሥ ዳዊት ዝሙት በማድረግና ሰውን በመግደል ኃጢአት የፈጸመ ጊዜ ዳዊት እኔን ንቆአል በማለት እግዚአብሔር ተናግሮአል። እንዲህ በማድረጉ ለእግዚአብሔር ይገባ የነበረውንክብር ነፍጎአል።