am_tw/bible/other/comfort.md

1.1 KiB

ማጽናናት፣ አጽናኝ

“ማጽናናት” እና “አጽናኝ” የተሰኙት ቃሎች አካላዊም ይሁን ጉዳት ያደረሰባቸው ሰዎች መርዳትን፣ አይዞአችሁ ባይነትን ነው የሚያመለክተው።

  • ሌሎችን የሚያጽናና ሰው፣ “አጽናኝ” ይባላል።
  • ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “አጽናኝ”እግዚአብሔር ለሕዝቡ ምን ያህል ቸር እና አፍቃሪ መሆኑና በመከራቸውም እንደሚረዳቸው ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል።
  • በመንፈስ ቅዱስ በኩል እግዚአብሔር ሕዝቡን እንዲያጽናና አዲስ ኪዳን ይናገራል። መጽናናትን የተቀበሉ መጽናናት መከራ ለደረሰባቸው ሌሎች ሰዎች ያንኑ መጽናናት መስጠት ይችላሉ።
  • “የእስራኤል አጽናኝ” የተሰኘው ገለጻ ሕዝቡን ለመታደግ የሚመጣውን መሲሕ ያመለክታል።
  • ኢየሱስ መንፈስ ቅዱስን፣ በእርሱ የሚያምኑት ሰዎችን የሚረዳ፣ “አጽናኝ” ብሎታል።