968 B
968 B
ግመል
ግመል ጀርባው ላይ አንድ ወይም ሁለት ሻኛ ያለው ግዙፍ ባለ አራት እግር እንስሳ ነው።
- መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ግመል በእስራኤልና በአካባቢው አገሮች የሚገኝ ትልቁ እንስሳ ነበር።
- ግመል ሰዎችና ሌሎች ነገሮችን ለመሸከም በዋነኛነት ደረጃ ጥቅም ላይ ይውል ነበር።
- አንዳንድ ሕዝቦች ግመልን ለምግብነትም ይጠቀሙበት የነበረ ቢሆንም፣ ግመል ንጹሕ ያልሆነ እንስሳ መሆኑንና መበላትም እንደሌለበት እግዚአብሔር በመናገሩ እስራኤላውያን ግን አይበሉትም ነበር።
- በአሸዋ ላይ በፍጥነት መጓዝና ያለ ምግብ ውሃ ለበርካታ ሳምንቶች መኖር ይችል ስለ ነበር ግመል በጣም ጠቃሚ እንስሳ ነው።