am_tw/bible/other/bridegroom.md

757 B

ሙሽራ (ወንድ)

ጋብቻ ሥርዓት ላይ ያለ ሙሽራ ሙሽራዪቱን የሚያገባው ሰው ነው።

  • መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን በአይሁድ ባሕል ሥርዓቱ ሁሉ ማዕከል የሚያደርገው የእርሱን ሙሽሪት ለመውሰድ የሚመጣው ሙሽራ ላይ ነበር።
  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኢየሱስ፣ “ለሙሽሪት” ማለትም ለቤተ ክርስቲያን የሚመጣ ሙሽራ ተብሎ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ተጠርቷል።
  • ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ሙሽራው ከእነርሱ ጋር እያለ ደስ እንደሚላቸው እርሱ ሲሄድ ግን የሚከፋቸው ሚዜዎች መስሎአቸዋል።