ሙሽራ (ወንድ)
ጋብቻ ሥርዓት ላይ ያለ ሙሽራ ሙሽራዪቱን የሚያገባው ሰው ነው።
- መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን በአይሁድ ባሕል ሥርዓቱ ሁሉ ማዕከል የሚያደርገው የእርሱን ሙሽሪት ለመውሰድ የሚመጣው ሙሽራ ላይ ነበር።
- መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኢየሱስ፣ “ለሙሽሪት” ማለትም ለቤተ ክርስቲያን የሚመጣ ሙሽራ ተብሎ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ተጠርቷል።
- ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ሙሽራው ከእነርሱ ጋር እያለ ደስ እንደሚላቸው እርሱ ሲሄድ ግን የሚከፋቸው ሚዜዎች መስሎአቸዋል።