am_tw/bible/other/believer.md

435 B

አማኝ

መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “አማኝ” ኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝ መሆኑን የሚያምንና የሚደግፍ ማለት ነው

  • አማኝ ቃል በቃል፥ “የሚያምን ሰው” ማለት ነው
  • በክርስቶስ የሚያምኑና ለቃሉ የሚታዘዙ በመሆናቸው የኋላ ኋላ “ክርስቲያን” የሚለው ቃል የአማኞች ዋና መጠሪያ ሆን