am_tw/bible/other/assign.md

1.1 KiB

መመደብ፥ ተመደበ

“መመደብ” ወይም፥ “መደበ” የሚለው ቃል የተወሰነ ተግባርን እንዲፈጽም አንድን ሰው መሾምን ያመለክታል

  • ንጉሥ ሳኦል ከእስራኤል ወታቶች ጎበዝ የሆኑትን በወታደርነት እንዲያገለግሉ እንደሚመድባቸው ነቢዩ ሳሚኤል አመልክቶ ነበር።
  • ሙሴ እያንዳንዱ የእስራኤል አሥራ ሁለት ነገድ ከነዓን ውስጥ የሚኖርበትን ምደ ድርሻ መድቦለት ነበር
  • በብሉይ ኪዳን ሕግ መሠረት አንዳንድ የእስራኤል ነገዶች በካህንነት፥ በእጅ ባልሙያነት፥ በመዘምራንነትና በግንበኝነት ይመደቡ ነበር።
  • በዐውዱ መሠረት፥ “መመደብ” የሚለው ቃል፥ “መስጠት” ወይም “መሾም” ወይም “ለተወሰነ ዐይነት ተግባር መምረጥ” ብሎ መተርጎም ይቻላል
  • “ተመደበ” የሚለው “ተሾመ” ወይም፥ “አንድ ሥራ ተሰጠው” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል