ምጽዋት
“ምጽዋት” የሚለው ቃል ድኾችን ለመርዳት የሚሰጥ ገንዘብን፣ምግብን ወይም ሌሎች ነገሮችን ያመለክታል።
- መጽዋት መስጠት ብዙውን ግዜ ጻድቅ ለመሆን ሃይማኖታቸው የሚጠይቀውን ነገር እንደ ማድረግ ይቆጠራል።
- የሌሎችን ትኩረት ለመሳብ ሲባል ምጽዋት በሰዎች ፊት ምስጠት እንደሌለበት ኢየሱስ ተናግሮአል።
- ይህ ቃል”ገንዘብ” ወይም “ለድኾች የሚሰጥ ስጦታ” ወይም “ድኾችን መርጃ ” ተብሎ መተርጎም ይቻላል።