am_tw/bible/other/alms.md

679 B

ምጽዋት

“ምጽዋት” የሚለው ቃል ድኾችን ለመርዳት የሚሰጥ ገንዘብን፣ምግብን ወይም ሌሎች ነገሮችን ያመለክታል።

  • መጽዋት መስጠት ብዙውን ግዜ ጻድቅ ለመሆን ሃይማኖታቸው የሚጠይቀውን ነገር እንደ ማድረግ ይቆጠራል።
  • የሌሎችን ትኩረት ለመሳብ ሲባል ምጽዋት በሰዎች ፊት ምስጠት እንደሌለበት ኢየሱስ ተናግሮአል።
  • ይህ ቃል”ገንዘብ” ወይም “ለድኾች የሚሰጥ ስጦታ” ወይም “ድኾችን መርጃ ” ተብሎ መተርጎም ይቻላል።