am_tw/bible/other/age.md

658 B

ዘመን/ዕድሜ

“ዘመን/ዕድሜ” አንድ ሰው የኖረበት ዓመት ቁጥር ያመለክታል አጠቃላይ በሆነ መልኩ ጊዜን ወይም ወቅትን ያመለክታል።

  • የተወሰነ የጊዜ ገደብን የሚያመለክቱ ሌሎች ቃሎች “ዘመን” እና “ወቅት” የተሰኙት ናቸው።
  • እየሱስ ፣ይህን ዘመን፣ ክፋት፣ ኅጢአትና ዐመፃ ምድርን ሞልቶ ያለበት አሁን ያለው ጊዜ ብሎታል።
  • በአዲስ ሰማይና በአዲስ ምድር ጽድቅ የሚገዛበት ወደ ፊት የሚመጣ ጊዜም ይኖራል።