am_tw/bible/names/tychicus.md

473 B

ቲኪቆስ

ቲኪቆስ ከጳውሎስ ጋር የወንጌል አገልጋዮች ከነበሩት አንዱ ነው።

  • ቲኪቆስ ጳውሎስ ወደ እስያ ባደረገው ጉዞ ቢያንስ በአንዱ አብሮት ነበር።
  • ጳውሎስ፣ “የተወደደው” እና፣ “ታማኙ” በማለት ጠርቶታል።
  • የጳውሎስን መልእክቶች ወደ ኤፌሶንና ወደ ቆላስይስ ያደረሰው ቲኪቆስ ነበር።