am_tw/bible/names/rebekah.md

677 B

ርብቃ

ርብቃ ከአብርሃም ወንድም ልጆች አንዷ ነበረች፤ የእርሷ አያት የአብርሃም ወንድም ነበር።

  • የአብርሃም ልጅ የይስሐቅ ሚስት እንድትሆን እግዚአብሔር ርብቃን መረጠ።
  • ይስሐቅን ለማግባትና ከእርሱ ቤተ ሰብ ጋር ለመኖር ርብቃ ወደ ይስሐቅ አገር ለመሄድ አግሯን ትታ ክአብርሃም አገልጋይ ጋር ሄደች።
  • ለረጅም ዓመታት ርብቃ ልጅ አልነበራትም፤ በኋላ ግን ኤሳውና ያዕቆብ በሚባሉ መንታ ልጆች እግዚአብሔር ባረካት።