ርብቃ
ርብቃ ከአብርሃም ወንድም ልጆች አንዷ ነበረች፤ የእርሷ አያት የአብርሃም ወንድም ነበር።
- የአብርሃም ልጅ የይስሐቅ ሚስት እንድትሆን እግዚአብሔር ርብቃን መረጠ።
- ይስሐቅን ለማግባትና ከእርሱ ቤተ ሰብ ጋር ለመኖር ርብቃ ወደ ይስሐቅ አገር ለመሄድ አግሯን ትታ ክአብርሃም አገልጋይ ጋር ሄደች።
- ለረጅም ዓመታት ርብቃ ልጅ አልነበራትም፤ በኋላ ግን ኤሳውና ያዕቆብ በሚባሉ መንታ ልጆች እግዚአብሔር ባረካት።