am_tw/bible/names/pilate.md

640 B

ጲላጦስ

ጲላጦስ ኢየሱስ እንዲገደል የፈረደ ሮማዊ ባለ ሥልጣን ነበር።

  • አገረ ገዢ ስለ ነበር ጲላጦስ ወንጀለኞችን በሞት የመቅጣት ሥልጣን ነበረው።
  • ጲላጦስ ኢየሱስ ተሰቅሎ እንዲገደል እንዲፈረድበት አይሁድ ፈልገው ስለ ነበር ኢየሱስ ከባድ ወንጀለኛ እንደ ነበር በሐሰት ተናገሩ።
  • ኢየሱስ ንጹሕ ሰው እንደ ነበር ጲላጦስ ቢያውቅም፣ ሕዝቡን በመፍራቱ ወታደሮቹ ኢየሱስን እንዲሰቅሉት አዘዘ።