1.3 KiB
1.3 KiB
ነህምያ
ነህምያ የእስራኤልና የይሁዳ ሕዝብ በባቢሎናውያን በምርኮኝነት በተወሰዱ ጊዜ ባቢሎን መንግሥት ውስጥ ይኖር የነበረ እስራኤላዊ ነው።
- የፋርስ ንጉሥ የአርጤክስስ ወይን ጠጅ አሳላፊ በነበረ ጊዜ ነህምያ ወደ ባቢሎን ለመመለስ ከንጉሡ ፈቃድ ጠየቀ።
- ባቢሎናውያን የደመሰሱትን የኢየሩሳሌም ቅጥር እንደ ገና እንዲሠራ እስራኤላውያንን የመራ ነህምያ ነበር።
- ወደ ንጉሡ ቤተ መንግሥት ከመመለሱ በፊት ለአሥራ ሁለት ዓመት የኢየሩሳሌም አስታዳሪ ነበር።
- ብሉይ ኪዳን ውስጥ የምናገኘው መጽሐፈ ነህምያ የኢየሩሳሌምን ቅጥሮች ለመሥራትና ሕዝቡን ለማስተዳደር ነህምያ ያደረገውን ውጣ ውረድ ያቀርባል።
- ብሉይ ኪዳን ውስጥ ነህምያ የሚባሉ ሌሎች ሰዎችም ነበር። ማንነታቸውን መለየት እንዲቻል በእነዚህ የተለያዩ ሰዎች ስም ጋር የአባታቸው ስም ተያይዞአል፤ ለምሳሌ፣ “የሐካልያ ልጅ ነህምያ” እንደሚለው።