am_tw/bible/names/mishael.md

931 B

ሚሳኤል

ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሚሳኤል ተብለው የተጠሩ ሦስት ሰዎች አሉ።

  • ሚሳኤል ከአሮም ወንድም ልጆች አንዱ ሲሆን፣ መሠዊያውን ያረከሱ ሁለት ሰዎችን እንዲያወጡ የተነገራቸው ለእርሱና ለአንድ ሌላ ሰው ነበር።
  • ሌላው ሚሳኤል የተባለው ሰው ሕጉ በተገኘ ጊዜ በአደባባይ ለሕዝቡ ሲነበብ ዕዝራ አጠገብ ቆሞ የነበረው ነው።
  • ከእርሱ ጋር ወደ ባቢሎን ተወስደው ከነበሩት ሦስቱ የዳንኤል ጓደኞች አንዱ ሚሳኤል ይባል ነበር፤ በባቢሎናውያን ግን ሚሳቅ በማለት ጠሩት ሲድራቅና አብድናጎ ከሚባሉት ጓደኞቹ ጋር አብሮ ንጉሡ ላቆመው ምስል መስገድ አልፈለገም ስለዚህም እሳት ውስጥ ተጣለ