810 B
810 B
ማርያም (የማርታ እኅት)
ማርያም ቢታንያ በሚባል ቦታ ትኖር የነበረ የኢየሱስ ተከታይ ናት።
- ማርያም ማርታ የምትባል እኅትና አልዓዛር የሚባል ወንድም ነበራት፤ ሁለቱም የኢየሱስ ተከታዮች ነበር።
- ለእርሱ ምግብ ለማዘጋጀት ወዲያ ወዲህ ከማለት ይልቅ እርሱን መስማት ስለ መረጠች አንድ ጊዜ ኢየሱስ ማርያምን አመስግኗት ነበር።
- አንድ ጊዜ ኢየሱስ በቢታንያ ምግብ ለመብላት ተቀምጦ እያለ፣ እርሱን ለማምለክ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ እግሩ ላይ አፈሰሰች፤ ይህን በማድረጓም ኢየሱስ አመስግኗታል።