am_tw/bible/names/maker.md

520 B

ሠሪ

አጠቃላይ በሆነ አነጋገር፣ “ሠሪ” ነገሮችን የሚፈጥር ወይም የሚሠራ ማለት ነው።

  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንዴ፣ “ሠሪ” የሚለው የያህዌ ስም ወይም መጠሪያ ነው፤ ምክንያቱም እርሱ የሁሉም ሠሪና ፈጣሪ በመሆኑ ነው።
  • ብዙ ጊዜ ቃሉ፣ “የእርሱ” ወይም፣ “የእኔ” ወይም፣ “የአንተ” ከተሰኙት ጋር ተያይዞ ቀርቧል።