am_tw/bible/names/leviathan.md

859 B

ሌዋታን

“ሌዋታን” የሚለው ቃል በቀደሙት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የተጠቀሰ በጣም ግዙፍና አሁን የማይገኝ አውሬ ነው።

  • ሌዋታን በጣም ኀይለኛና ቁጡ በዙሪያው ያለውን ውሃ፣ “እንዲፈላ” ማድረግ የሚችል ግዙፍ ፍጡር እንደ ነበር ተነግሯል። እርሱን በተመለከተ የተሰጡት ገለጻዎች ዳይኖሰርን በተመለከተ ከተሰጡት ጋር ይመሳሰላል።
  • ነቢዩ ኢሳይያስ ሌዋታንን፣ “ተወርዋሪ እባብ” የለዋል።
  • ኢዮብ ሌውታንን በተመለከተ ከነበረው ቀጥተኛ ዕውቀት ይጽፋል፤ ስለዚህም በእርሱ ዘመን ይህ አውሬ ገና ከምድር አልጠፋም ነበር ማለት ነው።