am_tw/bible/names/kingdomofjudah.md

1.1 KiB

ይሁዳ፣ የይሁዳ መንግሥት

የአይሁድ ሕዝብ የሚለማመደውን ሃይማኖት ማለትም የአይሁድ ሃይማኖትን ለማመልከት አዲስ ኪዳን ከተጻፈበት ዘመን አንስቶ እስከዚህ ዘመን ድረስ፣ “ይሁዲ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል።

  • በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ “ይሁዲ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ አልዋለም ነበር። በዚያ ዘመን የእስራኤል ሃይማኖቶች፣ “ የአይሁድ ሃይማኖት” ነበር የሚባለው።
  • የአይሁድ ሃይማኖት(ይሁዲ) እንዲታዘዙት እግዚአብሔር ለእስራኤል የሰጠውን የብሉይ ኪዳን ሕጎችንና መመሪያዎች ሁሉ ያጠቃልላል። በዘመናት ውስጥ የአይሁድ ሃይማኖት ውስጥ የተጨመሩ ባህሎችና ወጎችንም ሁሉ ያካትታል። ከዚያ በፊት ቃሉ ጨርሶ ስላለነበር፣ “ይሁዲ” የሚለውን ቃል ጥቅም ላይ መዋል ያለበት አዲስ ኪዳን ውስጥ ብቻ ነው።