am_tw/bible/names/jezebel.md

777 B

ኤልዛቤል

ኤልዛቤል ዐመፀኛዋ የእስራኤል ንጉሥ የአክአብ ሚስት ነበረች።

  • አክዓብና የተቀረው እስራኤል ጣዖቶች እንዲያመልኩ ተፅዕኖ ያሳደረችባቸው ኤልዛቤል ነበረች።
  • ብዙ የእግዚአብሔር ነብያትንም ገድላልች።
  • ባልዋ አክዓብ የወይን እርሻውን እንዲወርስ ለማድረግ ኤልዛቤል ናቡቴ የሚሉትን ድሐ ሰው አስገድላልች።
  • ካደረገችው ብዙ መጥፎ ተግባሮች የተነሣ መጨረሻ ላይ ኤልዛቤል ተገደለች። ስለምትሞትበት ሁኔታ ኤልያስ ትንቢት ተናግሮ ነበር፤ ልክ እንደተናገረው ሆነባት።