am_tw/bible/names/jesse.md

396 B

እሴይ

እሴይ የቦዔዝ የልጅ ልጅና የንጉሥ ዳዊት አባት ነው።

  • እሴይ ከይሁዳ ነገድና ከቤተልሔም ከተማ የተገኘ ነበር።
  • ከእሴይ ዘሮች አንዱን አስመልክቶ ኢሳይያስ ሰፋ ያለ ትንቢት ተናግሮአል።
  • ያንን ትንቢት የፈጸመ የእሴይ ዘር ኢየሱስ ነው።